ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

  • -

ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Print Friendly, PDF & Email

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2011 ትምህርት ዘመን በኤክስቴንሽን (ማታ) እና በርቀት ትምህርት መርሃ-ግብር በዋናው ግቢ፣ ቡሬ ካምፓስና በላይ ዘለቀ የተከታታይና ርቀት ትምህርት ማስተባበሪያ ማዕከል አዲስ አመልካቾችን ተቀብሎ በመጀመሪያ ዲግሪ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የመግቢያ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች ማመልከት የሚችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ያበስራል፡፡ ለበለጠ መረጃ


Search DMU

Upcoming Events

There are no upcoming events.

Partners

DMU Radio Broadcasting . . .