GROW WISER AT THE WATER TOWER
Staff Academic Administrative Graduate
ለአበራ ልሳኑ ህ/ስራ ተቋራጭ
ባሉበት፣
ጉዳዩ፣ ላቀረባችሁት የቴክኒካል ግምገማ ውጤት ቅሬታ መልስ ስለመስጠት፣
ዩኒቨርሲያችን በ2ዐ13 በጀት ዓመት ሊያሰራ ላቀደው የ”Lot-I Remaining works of dormitory & Laundry building” በብግጨ17/2ዐ13 በቀን 26/ዐ2/2ዐ13ዓ/ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ግልጽ ጨረታ ወጥቶ በሂደት ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ከተጫራቾች መካከል ድርጅታችሁ በቁጥር ALBC/3ዐ23/13 በቀን 26/ዐ4/2ዐ13ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ በቴክኒካል ግምገማ ውጤቱ ላይ ቅሬታ አቅርባችኋል፡፡
በመሆኑም ለቀረበው የቴክኒካል ግምገማ ውጤት ቅሬታ መልስ በዝርዝር እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡ ለበለጠ መረጃ፣
There are no upcoming events.
DMU Radio Broadcasting . . .