GROW WISER AT THE WATER TOWER
Staff Academic Administrative Graduate
በ2011 የትምህርት ዘመን ከሃገራዊ የፖለቲካ ሁኔታ ጋር በተያያዘ በተማሪዎች መካከል በተፈጠረ አለመግባባት በዩኒቨርሲቲዎች ሠላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት ሲስተጓጎል አይተናል፡፡ በተለይም በአንደኛው ሴሚስቴር መጀመሪያ አካባቢ በብዙ ዩኒቨርሲቲዎች ሠላማዊ የመማር–ማስተማር ሂደቱ ተረብሾ የነበረ መሆኑ ይታወሳል፡፡ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲም በታህሳስ ወር መጀመሪያ በተማሪዎች መካከል የተፈጥረው ግጭት እጅግ ከባድ የነበረ ቢሆንም በዩኒቨርሲቲውና በአካባቢው ማህበረሰብ የጋራ ርብርብ የከፋ ጉዳት ሳይደርስ በሚያስገርም መልኩ ችግሩን በሁለት ቀናት ውስጥ በመቀልበስ ከሶስት ቀናት በኋላ ሠላማዊ የመማር ማስተማር ተጨማሪ መረጃ
There are no upcoming events.
DMU Radio Broadcasting . . .