GROW WISER AT THE WATER TOWER
Staff Academic Administrative Graduate
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በአማራ ክልል በዋግኽምራ ዞን አሸባሪው ህውሃት በከተፋው ጦርነት ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች የተለያዩ የምግብ ግብዓቶችን ድጋፍ ለማድረግ የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት ወስኗል። ከዚህ በተጨማሪም ዩኒቨርሲቲው በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው አካባቢዎች መልሶ ለመገንባት ለማቋቋም የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ መሆኑ ይታወቃል። በአሁኑ ሰዓት ደግሞ በዚሁ ዞን ተፈናቅለው በሰቆጣ ከተማ የድረሱልን ጥሪ እያስተጋቡ ለሚገኙ እናቶች፣ ህፃናትና አረጋዉያን ዩኒቨርሲቲው ድጋፉን ለማድረስ ዝግጅቱን አጠናቋል። ድጋፉም በቀጣይ ቀናት ቦታው ድርስ የሚደርሱ ይሆናል
የዕውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ !
ህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
There are no upcoming events.
DMU Radio Broadcasting . . .