GROW WISER AT THE WATER TOWER
Staff Academic Administrative Graduate
በምረቃት ስነ ስርዓቱ ወቅት እንደተለጸዉ በሀገራችን ከፍተኛ የሆነ የህክምና ባለሙያዎች እጥረት እንዳለ የሚታወቅ ሲሆን ይህንን ክፍተት ሳይማር ላስተማራችሁ ወገኖቻችሁ እዉቀታቸሁንና ሙያችሁን ሙያዉ በሚጠይቀዉ ደንብና መመርያ መሰረት ተግባር ላይ ማዋል አለባችሁ ተብሏል፡፡ ተመራቂዎችም ሳይማር ላስተማራቸዉ ወገኖቻቸዉ በሙያቸዉ በታማኘነት ለማገልገል ቃል ገብቷል፡፡
There are no upcoming events.
DMU Radio Broadcasting . . .