Call for Abstract

  • -

Call for Abstract

Print Friendly, PDF & Email

የአሕጽሮተ ጽሑፍ ጥሪ

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሐዲስ ዓለማየሁ የባህል ጥናት ተቋም “ የጋራ ባህላዊ እሴት ለጠንካራ አገራዊ አንድነት ” በሚል መሪ ሐሳብ 7ኛውን ዓመታዊ አገር አቀፍ ዐውደ ጥናት ከግንቦት 10-11/2011 ዓ.ም ያካሄዳል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የምርምር ትኩረት መስኮች ላይ አሕጽሮተ ጽሑፍ እንድታስገቡ ተጋብዛችኋል፡፡ ተጨማሪ መረጃ …


Search DMU

Upcoming Events

There are no upcoming events.

Partners

DMU Radio Broadcasting . . .