Recent News

የደብረ ማርቆስ  ዩኒቨርሲቲ  4ኛውን  ዙር  የተማሪዎች  አምባሳደር  የእውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር አካሄደ

  ዩኒቨርሲቲያችን ከተመሰረተ ጀምሮ በርካታ ተማሪዎችን በማሰልጠን ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ግልጋሎቶች የበኩሉን አስተዋፅኦ እያበረከተ  ይገኛል። ብቁና ተወዳዳሪ ተማሪዎችን ለመፍጠር አልሞ እየሰራ ያለው ዩኒቨርሲቲያችን የመማር ማስተማር ስራውን የተሳካ ለማድረግ ልዩ ልዩ ተግባራትን እያከናወነም ይገኛል። በተማሪዎች ውስጥ የተወዳዳሪነት መንፈስን በመፍጠር በትምህርታቸው ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉ በማሰብ ዩኒቨርሲቲው ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በመመልመል የእውቅናና ሽልማት30

Read More

ከእንሰት ምርት የተዘጋጀው ምግብ እንዳስደሰታቸው በወንቃ ቀበሌ የሚገኙ አርሶ አደሮች ተናገሩ

  የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጋር በመተባበር በአማራ ክልል እንሰትን ለምግብነት የማላመድ ፕሮጀክት በምስራቅ ጎጃም ዞን በአራት ወረዳዎች እየተተገበረ ይገኛል ፡፡ በወንቃ ቀበሌም ከእንሰት የተዘጋጁ ቂጣ፣ ኩኪስ ፤ ዳቦቆሎ፣ ቡላና የመሳሰሉት ምርቶች የቀመሳና ምልከታ መረሐ ግብር የቀበሌው አርሶ አደሮች፣ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ፣ ከልማት ባንክ የመጡ ባለሙያዎች እና በእንሰት የምግብ ዝግጅት ላይ የተሳተፉ30

Read More

Li4LaM Project

  ERASMUS+ is a European Union funding program in the fields of education, training, youth and sport. The program focuses on quality education and intercultural understanding (https://ec.europa.eu/info/funding-tenders/opportunities/portal/screen/home). Land Information for Land Management (Li4LaM) is a project in the thematic area of the capacity building grant of ERASMUS+ program. Li4LaM is a three years project prepared30

Read More

የሸበል በረንታ የተቀናጀ የአቅም ማጎልበቻ ልማት ፕሮጀክት የማስጀመሪያ ዓውደ ጥናት ተካሄደ

  ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ እና አግሪ ሰርቪስ ኢትዮጵያ በትብብር የሚያከናዉኑት የሸበል በረንታ የተቀናጀ የአቅም ማጎልበትና የልማት ፕሮጀክት የሚል የማስጀመሪያ መርሃ-ግብር የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ፤ የዞኑንና የወረዳዉ ከፍተኛ አመራሮች፤ የክልሉ የገንዘብ ቢሮ እና በየደረጃዉ ያሉ የማህበረሰቡ ተወካዮች በተገኙበት ሸበል በረንታ ወረዳ የዕድዉሃ ከተማ ተካሄደ፡፡ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት  አቶ ዉብሸት ዳምጤ የሸበል በረንታ ዋና አስተዳዳሪ ሲሆኑ በንግገራቸዉም ደብረ30

Read More

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የግእዝ ቋንቋና ስነ ጽሑፍ ትምህርት ክፍልን የማስተዋወቅ ዐውደ ጥናት ተካሄደ

  ቋንቋና ስነ ጽሑፍ ትምህርት ክፍልን ለማስተዋወቅ “የግእዝ ቋንቋና ሀገራዊ ፋይዳው” በሚል መሪ ሀሳብ  ከክልል ትምህርት ቢሮ ፣ ከዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ እና የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም ተማሪዎች በተገኙበት የውይይት ዓውደ ጥናት ተካሄደ ፡፡ በዚህ ዐውደ ጥናት ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዩኒቨርሲቲው አካ/ጉ/ም/ ፕሬዚዳንት ይኽይስ አረጉ (ዶ/ር) እንደገለጹት ዛሬ የተገናኘነው ለዘመናት ተረስቶ ስለቆየው ሀገር በቀል30

Read More

በሶስት የግብርና ምርት ውጤቶች ላይ የአእምሯዊ ንብረት ጥበቃ የሚደረግበትን አሰራርና የህግ ማዕቀፎች በሚመለከት ለባለድርሻ  አካላት ስልጠና ተሰጠ

  ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ የግብርና ምርቶችና ተያያዥ  የምርምር ውጤቶች ላይ የአእምሯዊ ንብረት ጥበቃ የሚደርግበትን አሰራር በተመለከተ ለባለድርሻ አካላት ህዳር 15/2015 ዓ.ም ከኢትዮጵያ የእምዕሮ ጥበቃ ባለስልጣን በመጡ ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጧል። የስልጠናውን ዓላማ በተመለከተ የደበረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ታፈረ መላኩ አጭር መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸው እንደገለፁት ጎጃም የሚታወቅባቸው የማር፣ የጤፍ እና የቅቤ ምርቶችን የንግድ ምልክት ለማሰጠት ዩኒቨርስቲያችን30

Read More

Inside DMU

Our Portfolio

What Our Client Say

What our Clients say!!

( )

Meet Our Greatest Partnery

DMU Radio Broadcasting . . .