GROW WISER AT THE WATER TOWER
Staff Academic Administrative Graduate
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራትን፤ የማህበረሰብ አገልግሎት ተደራሽነት እና አግባብነትን መሰረት ያደረገ ቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች (KPIS) ስምምነት ውል (Performance Contracting Agreement) በዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዚዳንት ሳይህ ካሰው (ዶ/ር) ከኢ.ፊ.ዴ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር ተፈራርመዋል። ይህ የውል ስምምነት መሰረት ያደረገባቸው ቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች ቀደም ሲል በዩኒቨርሲቲያችን ተግባራዊ እየተደረጉ የቆዩ ሲሆን በቀጣይም በስምምነቱ መሰረት ስራዎችን በየደረጃው ላሉ የስራ ክፍሎች30
The Lifting up Young Female Entrepreneurs (LiYFE) project, a collaborative initiative between Debre Markos University, Bahir Dar University, Injibara University (Ethiopia), and Indiana University (USA), funded by the U.S. Embassy in Ethiopia, has successfully concluded its first awarding ceremony at Debre Markos University. This impactful project is dedicated to empowering young female innovators and30
Creating partnership and collaboration from both national and international institutions is very essential for universities mandate execution since imperative for experience sharing and competence upgrading. Accordingly, Debre Markos University (DMU) is striving to its best towards networking. It has created partnership and collaboration with different universities in Europe (University of Natural Resources and Life Sciences,30
ዩኒቨርሲቲያችን በመደበኛው፣ በተከታታይና በርቀት መርሐ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን በጠቅላላው 1ሺህ 20 ተማሪዎች የሴኔት አባላት፣ የተጋበዙ እንግዶችና መምህራን በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አሰመርቋል። በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዚዳንት ሳይህ ካሳው (ዶ.ር) የ2016 በጀት አመት የስራ አፈፃፀም አጭር ሪፖርት እና የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በንግግራቸውም በተጠናቀቀው በጀት አመት በስኬት30
Debre Markos University, Ethiopia – In a momentous ceremony held at Debre Markos University’s campus, renowned academic and expert in land administration and geomatics, Reinfried Mansberger (PhD), was awarded the first-ever honorary doctorate degree by the esteemed university. The event marked a significant recognition of Mansberger’s relentless efforts and unwavering dedication in fostering collaboration between30
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሐምሌ 13/2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ሐዲስ ዓለማየሁ የጉባዔ አዳራሽ ባካሄደው ታላቅ የተማሪዎች ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ታዋቂው ምሁር እና የመሬት አስተዳደርና ጂኦማቲክስ ተመራማሪ ዶ/ር ሬይንፍሬድ ማንስበርገር በዩኒቨርሲቲው ታሪክ የመጀመርያ የሆነውን የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሸልሟል። በዝግጅቱ እንደተገለፀው ማንስበርገር በዩኒቨርሲቲው እና በአለም አቀፍ አጋሮች መካከል ትብብርን ለመፍጠር ያደረጉት ያላሰለሰ ጥረት እና ትጋት በኢትዮጵያ በአካዳሚክ30
@DMU
DMU Radio Broadcasting . . .