GROW WISER AT THE WATER TOWER
Staff Academic Administrative Graduate
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በመካከለኛና መሠረታዊ አመራር ምደባ መመሪያ መሰረት በተለያዩ የስራ ክፍሎች በተለቀቁ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ መካከለኛና መሠረታዊ አመራሮችን አወዳድሮ መመደብ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የምደባ ቦታዎች መስፈርቱን የምታሟሉ የዩኒቨርሲቲው መምህራን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡ ለበለጠ መረጃ፡-
There are no upcoming events.
DMU Radio Broadcasting . . .